የውጪ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮዎች ቋሚ ኮሚቴ ከጀርመን የፓርላማ አባላት ጋር  ውይይት አድርጓል
TRACK

የውጪ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮዎች ቋሚ ኮሚቴ ከጀርመን የፓርላማ አባላት ጋር ውይይት አድርጓል

Avatar

የካቲት 29፣2016

በሕዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የውጪ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮዎች ቋሚ ኮሚቴ ከጀርመን የፓርላማ አባላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡

የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያና የሶማሌላንድ የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት እና የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የውይይቱ አካላት ናቸው፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የህዳሴ_ግድብ #የፕሪቶሪያው _ስምምነት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar