ለመስኖ ልማት ውሃ መሳቢያ የሚያገለግሉ እና በነዳጅ የሚሰሩ 900,000 ማሽኖች በመላ ሀገሪቱ ቢኖሩም ስራውን ግን ማቀላጠፍ አልቻለም፡፡
TRACK

ለመስኖ ልማት ውሃ መሳቢያ የሚያገለግሉ እና በነዳጅ የሚሰሩ 900,000 ማሽኖች በመላ ሀገሪቱ ቢኖሩም ስራውን ግን ማቀላጠፍ አልቻለም፡፡

Avatar

ግንቦት 12፣2016

ኢትዮጵያ እስከ 7.5 ሚሊዮን ሄክታር በመስኖ ሊለማ የሚችል መሬት ቢኖራትም ማረስ የቻለችው ከ 5 በመቶው ያልበለጠ ብቻ እንደሆነ ይነገራል፡፡

ለመስኖ ልማት ውሃ መሳቢያ የሚያገለግሉ እና በነዳጅ የሚሰሩ 900,000 ማሽኖች በመላ ሀገሪቱ ቢኖሩም ስራውን ግን ማቀላጠፍ አልቻለም፡፡

በፀሃይ ብርሃን የሚሰሩ ማሽኖችን ወይንም ሶላር ፓምፖችን መጠቀም የተሻለ አማራጭ ሆኖ ቀርቧል፡፡

ንጋቱ ሙሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የመስኖ_ልማት #የመስኖ_እርሻ #የሶላር_ፓምፖች

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar