የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉ
TRACK

የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉ

Avatar

ታህሳስ 17፣2016

የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉ፡፡

ረቂቅ ህጉ የልማት ድርጅቶችን የማያሰራ እና ከተወዳዳሪነት የሚያስወጣ ነው ይላሉ፡፡

በጉዳዩ ላይ ዛሬ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ውይይት ተደርጓል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

#Ethiopia #Shegerwerewoch #የልማት_ድርጅቶች

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar