ታህሳስ 17፣2016
የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተሻሽሎ በወጣው የመንግስት ግዥና ንብረት አዋጅ መተዳደር የለብንም አሉ፡፡
ረቂቅ ህጉ የልማት ድርጅቶችን የማያሰራ እና ከተወዳዳሪነት የሚያስወጣ ነው ይላሉ፡፡
በጉዳዩ ላይ ዛሬ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ውይይት ተደርጓል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
#Ethiopia #Shegerwerewoch #የልማት_ድርጅቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments