ሚያዝያ 24፣2016
ከቀረጥ ነፃ ገብተው፣ ከገቡበት ዓላማ ውጭ ሲሰሩ የተገኙ ከ140 በላይ ተሽከርካሪዎች መያዛቸው ተሰማ፡፡
በዘጠኝ ወራት ውስጥ 11 ቢሊየን ብር የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር መዋላቸውም ተሰምቷል፡፡
በረከት አካሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ከቀረጥ_ነፃ #ኮንትሮባንድ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments