መጋቢት 17፣2016
ድርቅ ካለባቸው አካባቢዎች መካከል በሆነው ዋግኽምራ ዞን፤ በውሃ እጥረት ምክንያት እከክ እና መሰል በሽታዎች እየተስፋፉ ነው ተባለ፡፡
ዞኑ የመድኃኒት እጥረትም አጋጥሞኛል ብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
#Ethiopia #ShegerWerewoch የመድኃኒት_እጥረት #ዋግኽምራ_ዞን #ድርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments