የካቲት 26፣2016
ለአካል ጉዳተኞች ተብለው የሚገኙ እርዳታዎች አካል ጉዳተኞቹ ጋር እየደረሱ አይደለም ሲል የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ብሔራዊ ማህበር ተናገረ፡፡
ማህበሩ በአካል ጉዳተኞች ስም በብዙ ይነገዳል ብሏል፡፡
ምንታምር ፀጋው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #እርዳታ #አካል_ጉዳተኞች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments