የካቲት 1፣2016
በኢትዮጵያ የህክምና ተቋማት ቢገነቡም መከላከል በሚቻሉ ችግሮች ምክንያት ግን አሁንም በወሊድ ጊዜ የሚሞቱ ሴቶች አሉ ተባለ ፡፡
በተለይ በገጠር የሀገሪቱ አካባቢዎች የመሰረተ ልማት አለመሟላት ዋና ችግር እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ወሊድ #ገጠር #የእናቶች_ሞት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments