ለኪነ-ጥበብ ስራ ማበረታቻ እንዲያገኝ መላ እየታሰበለት ነው ተባለ
TRACK

ለኪነ-ጥበብ ስራ ማበረታቻ እንዲያገኝ መላ እየታሰበለት ነው ተባለ

Avatar

የካቲት 28፣2016

ሙዚቃው፣ ፊልሙ እና ሌላውም የኪነ-ጥበብ ስራ ለሆቴል አገልግሎት ዘርፍ ለግብርና ሰዎች እንደሚያደርገው ሁሉ ማበረታቻ እንዲያገኝ መላ እየታሰበለት ነው ተባለ፡፡

ዘርፉ በኢንቨስትመንት ህጉ እንዲካተት እየሰራሁ ነው ሲል የከተማዋ ባህል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ተናግሯል፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ሙዚቃ #ፊልም #ኪነ_ጥበብ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar