የካቲት 18፣2016
በኦሞ ወንዝ ሙላት ከመኖሪያ ቄያቸው የተፈናቀሉ ከ 70,000 በላይ ሰዎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል ተባለ፡፡
ተፈናቃዮቹ በዳሰነች ወረዳ በ12 መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙ ሰምተናል፡፡
ማርታ በቀለ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ዳሰነች_ወረዳ #ኦሞ_ወንዝ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments