በኦሞ ወንዝ ሙላት ከመኖሪያ ቄያቸው የተፈናቀሉ ከ 70,000 በላይ ሰዎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል ተባለ
TRACK

በኦሞ ወንዝ ሙላት ከመኖሪያ ቄያቸው የተፈናቀሉ ከ 70,000 በላይ ሰዎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል ተባለ

Avatar

የካቲት 18፣2016

በኦሞ ወንዝ ሙላት ከመኖሪያ ቄያቸው የተፈናቀሉ ከ 70,000 በላይ ሰዎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል ተባለ፡፡

ተፈናቃዮቹ በዳሰነች ወረዳ በ12 መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙ ሰምተናል፡፡

ማርታ በቀለ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ዳሰነች_ወረዳ #ኦሞ_ወንዝ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar