በኢትዮጵያ የፍላጎቱን ያህል አለም አቀፍ መስፈርቶችን ያሟሉ በቂ የሂሳብ ባለሞያዎች እንደሌሉ ተነገረ፡፡
TRACK

በኢትዮጵያ የፍላጎቱን ያህል አለም አቀፍ መስፈርቶችን ያሟሉ በቂ የሂሳብ ባለሞያዎች እንደሌሉ ተነገረ፡፡

Avatar

መጋቢት 4 2017

በኢትዮጵያ የፍላጎቱን ያህል አለም አቀፍ መስፈርቶችን ያሟሉ በቂ የሂሳብ ባለሞያዎች እንደሌሉ ተነገረ፡፡

የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 19ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቷል፡፡

ኢንስቲትዩቱ አለም አቀፍ መስፈርቶችን ያሟሉ ብቁ የሂሳብ ባለሙያዎችን በማሰልጠን የብቃት ማረጋገጫ የሚሰጥ ነው መባሉን ተከትሎ ስለ አስፈላጊነቱ ከምክር ቤት አባላት ጥያቄ ተነስቷል፡፡

የስልጠና ተቋም ከሆነ ኢንስቲትዩት በማቋቋም የመንግስትን ወጪ ከመጨመር ይልቅ ስራው ለምን በትምህርት ሚኒስቴር በኩል አልተሰራም የሚል ጥያቄ ከፓርላማ አባላት ተጠይቋል፡፡

Comments

Avatar
Abraham Della

500 የሚያሀሉ ወደ ዉጪ ከምትልኩ እነሱን እዚህ አምጥተችሁ ቢታሰለጥኑን ጥሩ ነበር፡፡

There is no more content to load