እምባ ጠባቂ ተቋም ከግል ድርጅቶች የአስተዳደራዊ በደል ጥቆማዎችን መቀበል ጀምሬያሁ አለ
TRACK

እምባ ጠባቂ ተቋም ከግል ድርጅቶች የአስተዳደራዊ በደል ጥቆማዎችን መቀበል ጀምሬያሁ አለ

Avatar

ታህሳስ 30፣2016

የኢትዮጵያ ህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ከግል ድርጅቶች የአስተዳደራዊ በደል ጥቆማዎችን መቀበል ጀምሬያሁ አለ፡፡

ተቋሙ በቅርቡ ከመንግስት መስሪያ ቤቶች በተጨማሪ በግል መስሪያ ቤቶች ውስጥ የሚፈፀሙ አስተዳደራዊ በደሎችን እንዲያደምጥ እና ለመፍትሄውም እንዲሰራ ሀላፊነት ተሰጥቶታል፡፡

ያሬድ እንዳሻው ያሰናዳን በምህረት ስዩም

#Ethiopia #ShegerWerewoch #እምባ_ጠባቂ_ተቋም #አስተዳደራዊ_በደል

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar