ህዳር 15 2018
በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር የለገጣፎ ለገዳዲ ክፍለ ከተማ ደምበል ወረዳ ነዋሪዎች ለምን ዓላማ እንደሚውል ያላወቅነው ገንዘብ በግድ ክፈሉ እየተባልን ነው ሲሉ ቅሬታ አሠሙ።
ክፍያውን በግለሰብ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ጭምር ገቢ እንድናድርግ እየተጠየቅን ነው ያሉት ነዋሪዎቹ እየተሰጠን ያለው ደረሰኝም ማህተም የሌለው ነው ሲሉ ተናግረዋል።
ክፍያውን ይሰበስባሉ ከተባሉ እና በወረዳው ከሚገኙ የልማት ኮሚቴዎች አንዱ የተባለው ክፍያ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ነው ይላል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…
ገዛ ጌታሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
👇👇👇
🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/
🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478
🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm
💬WhatsApp ፡ https://tinyurl.com/ycxjmm3s
🐦X : https://x.com/shegerfm?s=2
Comments