ጉዳያችን
በጉዳያችን በተመረጡ ሀሳቦች ዙሪያ በየሳምንቱ የባለሙያ ሀሳብ ይቀርባል፡፡
የዛሬው ጉዳያችን ቴክኖሎጂ፣ ቴክኖሎጂስትና የትምህርት ስርዓታችንን ይመለከታል።
የቴክኒክና ሞያ ተቋማት እንደሌሎቹ ሀገሮች ችግር ፈቺ ባለ እጆችን ማሰልጠን እንዲችሉ መደረግ ያለበት ምድን ነው?
ማብራሪያውን የሚያቀርቡት ወጣቶችና ቴክኖሎጂን በተመለከተ ጥናታዊ ፅሑፎችና መፅሐፍትን በማዘጋጀት ስራ ላይ የተሰማሩት አቶ ደጁ እልፍነህ ናቸው።
አዘጋጁ ቴዎድሮስ ወርቁ ነው፡፡
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ጉዳያችን #ወጣቶችና_ቴክኖሎጂ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments