ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ወራት 31 የመንግስት ሀላፊዎች ወደ ጎረቤት ሀገራት ለጉብኝት መላኳ ተሰምቷል
TRACK

ኢትዮጵያ ባለፉት 6 ወራት 31 የመንግስት ሀላፊዎች ወደ ጎረቤት ሀገራት ለጉብኝት መላኳ ተሰምቷል

Avatar

የካቲት 28፣2016

ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ጉርብትና ለማጥበቅ ባለፉት 6 ወራት 31 የመንግስት ሀላፊዎች ወደ የሀገሪቱ ለጉብኝት መላኳ ተሰምቷል፡፡

በጊዜው 6 አለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማስተናገድ ቢታሰብም የተሳተፉት 3ቱ በቻ ናቸው ተብሏል፡፡

ንጋቱ ሙሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የመንግስት_የስራ_ሀላፊዎች #ዓለም_አቀፍ_ጉባኤ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar