በኤርፖርት፤ መንገደኞችን በማስፈራራት ጌጣጌጥ እና ገንዘብ  የተቀበሉ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ጉዳይ በፍርድ ሒደት ላይ እንዳለ የጉምሩክ ኮሚሽንተናግሯል
TRACK

በኤርፖርት፤ መንገደኞችን በማስፈራራት ጌጣጌጥ እና ገንዘብ የተቀበሉ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ጉዳይ በፍርድ ሒደት ላይ እንዳለ የጉምሩክ ኮሚሽንተናግሯል

Avatar

ግንቦት 6፣2016

የጉምሩክ ኮሚሽን በኤርፖርት በኩል በሀገር የሚወጣም ሆነ ወደ ሀገር የሚገባ የማዕድን ምርት በአንድ ግራም እንኳን የጉምሩክን አሰራር የሚጥስ ከሆነ ለመውረስ አላመነታም አለ፡፡

ከዚህ በፊት በኤርፖርት፤ መንገደኞችን በማስፈራራት ጌጣጌጥ እና ገንዘብ የተቀበሉ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ጉዳይ በፍርድ ሒደት ላይ እንዳለ ተናግሯል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ጉምሩክ_ኮሚሽን #ኤርፖርት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar