ነሐሴ 24፣2016
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የልማት ተነሺዎችን እና ክፍለ ከተማውን ያላግባባቸው ምንድነው?
ነዋሪዎቹ በመጪው ቅዳሜ ቤታችሁ ይፈርሳል ቤት ኪራይ ፈልጋችሁ ውጡ ተብለናል ይላሉ፡፡
ክፍለ ከተማው በበኩሉ አስቸኳይ ቦታውን አፅድቼ ለአልሚዎች እንዳስረክብ ከላይ ትዕዛዝ ተሰጥቶኛል ይላል፡፡
ሁለቱንም ወገን ጠይቀናል፡፡
ነሐሴ 24፣2016
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አካባቢ የልማት ተነሺዎችን እና ክፍለ ከተማውን ያላግባባቸው ምንድነው?
ነዋሪዎቹ በመጪው ቅዳሜ ቤታችሁ ይፈርሳል ቤት ኪራይ ፈልጋችሁ ውጡ ተብለናል ይላሉ፡፡
ክፍለ ከተማው በበኩሉ አስቸኳይ ቦታውን አፅድቼ ለአልሚዎች እንዳስረክብ ከላይ ትዕዛዝ ተሰጥቶኛል ይላል፡፡
ሁለቱንም ወገን ጠይቀናል፡፡
Comments