TRACK
3ተኛውን የቴሌኮም ኦፕሬተር ለማስገባት አለም አቀፍ ኦፕሬተሮች አቅማቸውን የሚያሳውቁበትን ሰነድ ለማስገባት የተቆረጠላቸው ጊዜ 2 ቀን ብቻ ቀርቶታል
መስከረም 2፣2016
በኢትዮጵያ 3ተኛውን የቴሌኮም ኦፕሬተር ለማስገባት አለም አቀፍ ኦፕሬተሮች የእራሳቸው አቅም የሚያሳውቁበትን ሰነድ ለማስገባት የተቆረጠላቸው ጊዜ 2 ቀን ብቻ ቀርቶታል ተባለ፡፡
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments