መጋቢት 12፣2016
የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ የነበሩት አምባሳደር መለስ አለም በአቶ ነብዩ ተድላ መተካታቸው ተሰማ፡፡
አዲሱ ተሿሚ በተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማት ሆኖ ማገልገላቸው ተነግሯል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
#ShegerWerewoch #የውጪ_ጉዳይ_ሚኒስቴር_ቃል_አቀባይ #ነብዩ_ተድላ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments