መስከረም 13 2018
ከቀናት በኋላ ለሚከበረው የመስቀል በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እየሰራሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኮሚሽን ተናገረ፡፡
በተለይ ለበዓሉ በሰፊው የሚያስፈልገውን የስጋ አቅርቦት ለማሟላት እየሰራ መሆኑን ነግሮናል፡፡
መስከረም 13 2018
ከቀናት በኋላ ለሚከበረው የመስቀል በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እየሰራሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ኮሚሽን ተናገረ፡፡
በተለይ ለበዓሉ በሰፊው የሚያስፈልገውን የስጋ አቅርቦት ለማሟላት እየሰራ መሆኑን ነግሮናል፡፡
Comments