የማህበራዊ ሚዲያን ተጠቅመው ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር የሚያሰራጩ ሰዎች ለመቅጣት የሚያስችል ህግ አለ
TRACK

የማህበራዊ ሚዲያን ተጠቅመው ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር የሚያሰራጩ ሰዎች ለመቅጣት የሚያስችል ህግ አለ

Avatar

ህዳር 25፣2017

የማህበራዊ ሚዲያን ተጠቅመው ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር የሚያሰራጩ ሰዎች ለመቅጣት የሚያስችል ህግ አለ፡፡

ሆኖም የህጉ ተፈፃሚነት ዝቅተኛ መሆኑን የህግ ባለሞያ ነግረውናል፡፡

የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣንም የህጉ ተፈፃሚነት ዝቅተኛ መሆኑን ተናግሮ እንዲሻሻል ምክረ ሀሳብ ከመስጠት በዘለለ ምንም ማድረግ እንደማይችል አስረድቷል፡፡

በኢትዮጵያ የማህበራዊ ሚዲያ ላይ የጥላቻ ንግግር የሚያሰራጩ አባላት ላይ ከአንድ አመት እስከ አምስት አመት እንደሚቀጡ በህጉ ተቀመጠዋል፡፡

Comments

Avatar