በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ትግራይ ክልል ውስጥ የወደሙ ትምህርት ቤቶች አሁንም ድረስ እየተጠገኑ አይደለም ተባለ፡፡
TRACK

በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ትግራይ ክልል ውስጥ የወደሙ ትምህርት ቤቶች አሁንም ድረስ እየተጠገኑ አይደለም ተባለ፡፡

Avatar

መስከረም 4፣2017

በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ትግራይ ክልል ውስጥ የወደሙ ትምህርት ቤቶች አሁንም ድረስ እየተጠገኑ አይደለም ተባለ፡፡

የፌዴራል መንግስት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የሚያደርገው ጥረት እጅግ ዝቅተኛ ነው ተብሏል፡፡

በጦርነቱ ምክንያት ትግራይ ውስጥ የነበሩ 2492 ትምህርት ቤቶች ወድመዋል፣ በክልሉ ከነበሩ 46,598 መምህራን ውስጥ 14 ሺ የሚሆኑት በሞት፣ በአካል ጉዳትና መሰል ችግሮች ምክንያት በመምህርነት አልቀጠሉም፡፡

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ኪሮስ ጉዕሽ(ዶ/ር) በትግራይ ክልል ውስጥ የትምህርት መሰረተ ልማቶች በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ወድመዋል፡፡

Comments

Avatar