ነሐሴ 29፣2016
አካል ጉዳተኞች በፖለቲካው እንዲሳተፉ መጠየቅን ጨምሮ ዋና ዋና ያልኳቸውን ሶስት አጀንዳዎች ለምክክር ኮሚሽን አስረክቢያለሁ ሲል የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ተናገረ፡፡
ፌዴሬሽኑ ውስብስብ ያልተፈቱ ችግሮች ያሉብን እኛ ስለሆንን አስቀድመን የለየናቸውን አጀንዳዎችን ለኮሚሽኑ እንዲመከርባቸው እና መፍትሄ እንዲገኙ አስረክቢያለሁ ሲል ተናግሯል፡፡
ነሐሴ 29፣2016
አካል ጉዳተኞች በፖለቲካው እንዲሳተፉ መጠየቅን ጨምሮ ዋና ዋና ያልኳቸውን ሶስት አጀንዳዎች ለምክክር ኮሚሽን አስረክቢያለሁ ሲል የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ተናገረ፡፡
ፌዴሬሽኑ ውስብስብ ያልተፈቱ ችግሮች ያሉብን እኛ ስለሆንን አስቀድመን የለየናቸውን አጀንዳዎችን ለኮሚሽኑ እንዲመከርባቸው እና መፍትሄ እንዲገኙ አስረክቢያለሁ ሲል ተናግሯል፡፡
Comments