መስከረም 23፣2017
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ተከትሎ ለዝቅተኛ ደመወዝ ተከፋይ የመንግስት ሰራተኞች የኑሮ ጫናውን መቋቋም እንዲችሉ የተደረገው የደመወዝ ጭማሪ በካቢኔ ፀደቋል ተባለ፡፡
የደመወዝ ማሻሻያው ከያዝነው መስከረም ወር ጀምሮ ይተገበራልም ተብሏል፡፡
ይህን ያሉት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ናቸው፡፡
መስከረም 23፣2017
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ተከትሎ ለዝቅተኛ ደመወዝ ተከፋይ የመንግስት ሰራተኞች የኑሮ ጫናውን መቋቋም እንዲችሉ የተደረገው የደመወዝ ጭማሪ በካቢኔ ፀደቋል ተባለ፡፡
የደመወዝ ማሻሻያው ከያዝነው መስከረም ወር ጀምሮ ይተገበራልም ተብሏል፡፡
ይህን ያሉት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ናቸው፡፡
Comments