ባልተፃፈ መመሪያ ቅጣቱ እየተላለፈ ከሆነ በህግ ዓይን እንዴት ይታያል?
TRACK

ባልተፃፈ መመሪያ ቅጣቱ እየተላለፈ ከሆነ በህግ ዓይን እንዴት ይታያል?

Avatar

መስከረም 20፣2017

በአዲስ አበባ ከተማ ከኮሪደር ልማቱ በኋላ ዘምባባ መግጨት 300,000 ብር እያስቀጣ መሆኑ ተነግሯል፡፡

የተቀጡ አሽከርካሪዎችም መኖራቸው ተዘግቧል፡፡

የደንብ ማስከበር ባለስልጣን ቅጣት ማስከፈል የሚችለው በደንቡ መሰረት እስከ 100,000 ብር ብቻ ነው፡፡

ለመሆኑ ቅጣቱን የሚያስፈፅመው ማን ነው? በየትኛው ህግ ለሚለው እስካሁን ግልፅ ያለ ነገር የለም፡፡

ሸገር የጠየቃቸው ተቋማትም እርስ በርስ በመገፋፋት እኔን አይመከትም የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡

ለመሆኑ ባልተፃፈ መመሪያ ቅጣቱ እየተላለፈ ከሆነ በህግ ዓይን እንዴት ይታያል?

Comments

Avatar