''ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ዘመናዊ የመድኃኒት ማድረሻ ተሽከርካሪዎች ወድመውብኛል'' የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት
TRACK

''ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ዘመናዊ የመድኃኒት ማድረሻ ተሽከርካሪዎች ወድመውብኛል'' የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት

Avatar

ግንቦት 9፣2016

በኢትዮጵያ ግጭት በተከሰተባቸው አካባቢዎች ለሚገኙ የህክምና ተቋማት የመድሃኒት አቅርቦት እንዳይቋረጥ የተለያዩ ስራዎች እየከወንኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት ተናገረ፡፡

ነገር ግን በዚህ ስራ የተቋሙ በውጭ ምንዛሪ የተገዙ ዘመናዊ የመድኃኒት ማድረሻ ተሽከርካሪዎች ወድመውብኛል ብሏል፡፡

ምህረት ስዩም

#Ethiopia #ShegerWerewoch #መድሃኒት_አቅራቢ_አገልግሎት #ግጭት

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar