መጋቢት 12፣2016
የሀገር ውስጡን ምርት ለማበረታታት ከውጭ የሚገባ የስንዴ ዱቄት ላይ ተጥሎ የነበረው ታክስ ከ15 በመቶ ወደ 25 በመቶ ከፍ መደረጉ ተሰማ፡፡
የዱቄት ፋብሪካዎችን አላሰራ ብለው የነበሩ እና ከታክስ ጋር የተያያዙ ችግሮች በመፍታታቸው ስራ አቁመው የነበሩ ፋብሪካዎች ስራ መጀመራቸው ተነግሯል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
#ShegerWerewoch #የዱቄት_ፋብሪካዎች #የስንዴ ዱቄት
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments