የህክምና ባለሞያዎች ለአካል ጉዳተኞች የጤና አገልግሎትን በምልክት ቋንቋ ጭምር እንዲሰጡ ስልጠና እየሰጠሁ ነው'' ECDD
TRACK

የህክምና ባለሞያዎች ለአካል ጉዳተኞች የጤና አገልግሎትን በምልክት ቋንቋ ጭምር እንዲሰጡ ስልጠና እየሰጠሁ ነው'' ECDD

Avatar

ታህሳስ 18፣2017

የህክምና ባለሞያዎች ለአካል ጉዳተኞች የጤና አገልግሎትን በምልክት ቋንቋ ጭምር እንዲሰጡ ስልጠና እየሰጠሁ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሴንተር ፎር ዲስ ኤቢሊቲ ኤንድ ዴቨሎፕመንት (ECDD) ተናገረ።

የማዕከሉ ዳይሬክተር ጌታሁን ስምኦን እንደነገሩን ECDD የህክምና ባለሞያዎች የምልክት ቋንቋን በተገቢው መንገድ በማወቅ መስማት ለተሳናቸው ወገኖች የህክምና አገልግሎትን እንዲሰጡ እያሰለጠንን ነው ብለዋል።

Comments

Avatar