በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ቆይተዋል፡፡
TRACK

በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ቆይተዋል፡፡

Avatar

ጥር 25/2018

በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ ምክንያቶች ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው ርቀው ቆይተዋል፡፡

በኢትዮጵያ በሚሊየን የሚቆጠሩ ተማሪዎች ለተከታታይ 3 ዓመታት እና ከዚያ በላይ ለሚሆን ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው ላይ አልነበሩም፡፡

በተለይ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች በነበሩ አሁንም ድረስ በቀጠሉ የሰላም እጦቶች ተማሪዎች ቀያቸውን ለቀው ወጥተዋል፣ ትምህርት ቤቶች በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፡፡

በዚህም ምክንያት ልጆች ከእስክርቢቶ እና ደብተር እርቀው ሰንብተዋል፤ በሚሊየን የሚቆጠሩ ተማሪዎችም ከትምህርት ቤት በራፍ ሳይደርሱ ከርመዋል፡፡

Comments

Avatar