ሚያዝያ 7፣2016
ደመናን ተጠቅሞ ዝናብ የማዝነብ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ መሰራት ከጀመረ ሰነባብቷል፡፡
መላውን በሀገሪቱ ለማስፋፋት እና ችግር ፈቺ ለማድረግ የተለያዩ ተቋማት በጋራ እየሰሩ ነው ተብሏል፡፡
ምንታምር ፀጋው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የፍትህ_ተቋማት #ፍርድ_ቤቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments