ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበቱ በ5 ዓመት ከታየው ሁሉ ዝቅተኛ ሆኖ 16 በመቶ ወርዷል ይላል
TRACK

ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበቱ በ5 ዓመት ከታየው ሁሉ ዝቅተኛ ሆኖ 16 በመቶ ወርዷል ይላል

Avatar

ታህሳስ 24፣2017

የዋጋ ግሽበትን በተመለከተ መንግስት የሚያወጣውን አሃዛዊ መረጃ ገበያ ላይ ካለው የሸቀጦች ዋጋ ጋር እያነፃፀሩ እንዴት ነው ነገሩ? የሚሉ ብዙዎች ናቸው፡፡

ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበቱ በ5 ዓመት ከታየው ሁሉ ዝቅተኛ ሆኖ 16 በመቶ ወርዷል ይላል፡፡

የምጣኔ ሐብት ባለሞያዎች በበኩላቸው የሰዎች የመግዛት አቅም መዳከሙን መሰረታዊ የተባሉ ሸቀጦች ዋጋ አሁንም ከፍተኛ መሆኑን በማንሳት መንግስት ትክክለኛ የዋጋ ግሽበት ቅናሽ እንዲመጣ ይሰራ ዘንድ ይመክራሉ፡፡

Comments

Avatar