አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የጥቃት ዒላማ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ  እምባ ጠባቂ ተቋም ጥሪ አቀረበ
TRACK

አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የጥቃት ዒላማ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ እምባ ጠባቂ ተቋም ጥሪ አቀረበ

Avatar

የካቲት 4፣2016

በአማራ ክልል ያሉ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የጥቃት ዒላማ እንዳይሆኑ ጥንቃቄ እንዲደረግ የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም ጥሪ አቀረበ፡፡ በ

ክልሉ ባሉ አብዛኞቹ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ስራው እንደተስተጓጎለ ነው ሲል ተቋሙ አስረድቷል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #አማራ_ክልል #ትምህርት_ቤቶች #እምባ_ጠባቂ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar