ኢሰመኮ በትግራይ ያሉ የጤና ተቋማት በሞያተኞች እጥረት እየተቸገሩ መሆኑንን ተናገረ
TRACK

ኢሰመኮ በትግራይ ያሉ የጤና ተቋማት በሞያተኞች እጥረት እየተቸገሩ መሆኑንን ተናገረ

Avatar

የካቲት 14፣2016

በትግራይ ክልል ያሉ የጤና ተቋማት በሞያተኞች እጥረት እየተቸገሩ መሆኑንን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ተናገረ፡፡

በክልሉ የእናቶች እና የጨቅላ ህፃናት ሞትም ጨምሯል ሲል ኢሰመኮ ባወጣው ሪፖርት ጠቅሷል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ኢሰመኮ #የጤና_ተቋማት #ትግራይ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar