የካቲት 25፣2016
የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው እና በተለያየ ምክንያት ለብልሽት የተዳረጉ መድኃኒቶች ለገበያ እንዳይቀርቡና በአግባቡም መወገዳቸው ላይ ቁጥጥር እያደረኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ተናገረ፡፡
ነገር ግን አልፎ አልፎ የቁጥጥር ሥርዓቱን አልፈው ገበያ ላይ የሚገኙ ምርቶች አሉ፡፡
በወንጀሉ የተሳተፉትም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል ተብሏል፡፡
ምህረት ስዩም
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የተበላሹ_መድኃኒቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments