የተበላሹ መድኃኒቶች ለገበያ እንዳይቀርቡና ቁጥጥር እያደረኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ተናገረ
TRACK

የተበላሹ መድኃኒቶች ለገበያ እንዳይቀርቡና ቁጥጥር እያደረኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ተናገረ

Avatar

የካቲት 25፣2016

የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው እና በተለያየ ምክንያት ለብልሽት የተዳረጉ መድኃኒቶች ለገበያ እንዳይቀርቡና በአግባቡም መወገዳቸው ላይ ቁጥጥር እያደረኩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ተናገረ፡፡

ነገር ግን አልፎ አልፎ የቁጥጥር ሥርዓቱን አልፈው ገበያ ላይ የሚገኙ ምርቶች አሉ፡፡

በወንጀሉ የተሳተፉትም በህግ እንዲጠየቁ ተደርጓል ተብሏል፡፡

ምህረት ስዩም

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የተበላሹ_መድኃኒቶች

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar