ነባር ዳኞች ጭምር በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች  ከስራ እየለቀቁ ነው ተባለ
TRACK

ነባር ዳኞች ጭምር በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች ከስራ እየለቀቁ ነው ተባለ

Avatar

ሚያዝያ 21፣2016

የዳኝነት ሞያ ከእውቀት ባሻገር መልካም ስነ ምግባር እና ልምድን እንደሚጠይቅ ይነገራል፡፡

በሌላ በኩል ግን ከኑሮ ውድነቱ ጋር የሚመጣጠን በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች ነባር ዳኞች ጭምር ከስራ እየለቀቁ መሆኑን ክልሎች ይናገራሉ፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የዳኝነት_ሞያ #ዳኛ #ጠበቃ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar