ሚያዝያ 21፣2016
የዳኝነት ሞያ ከእውቀት ባሻገር መልካም ስነ ምግባር እና ልምድን እንደሚጠይቅ ይነገራል፡፡
በሌላ በኩል ግን ከኑሮ ውድነቱ ጋር የሚመጣጠን በቂ ደመወዝ ባለማግኘታቸው እና በሌሎችም ምክንያቶች ነባር ዳኞች ጭምር ከስራ እየለቀቁ መሆኑን ክልሎች ይናገራሉ፡፡
በረከት አካሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የዳኝነት_ሞያ #ዳኛ #ጠበቃ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments