ጥቅምት 17፣2016
ተወልደው ካደጉበት ቀዬ ወጥተው ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በመሄድ የበጎ አድራጎት ስራ የከወኑ ወጣቶች ስራው የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ለማወቅና ለመረዳት ረድቶናል አሉ፡፡
በቋንቋ በተደራጀውና በታጠረው እንዲሁም ይህ ክልል የኔ የሚል አስተሳሰብም እየሰፋ በሚታይበት በዚህ ጊዜ አንዱ ወደ ሌላው አካባቢ እየሄደ ማገልገሉ ለአብሮነታችን መልካም ነው ይላሉ፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የበጎ_አድራጎት_ስራ #ቋንቋ #ወጣቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments