ጥር 13፣ 2017
የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ የመንገድ ግንባታ በተያዘው ዓመት ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባል ተባለ፡፡
የግንባታ ሂደቱ 25 በመቶ የደረሰው ይህ የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ መንገድ 1.4 ቢሊየን ብር ከመንግስት በኩል እንደተመደበለት ሰምተናል፡፡
መንገዱ 6 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 60 ሜትር የጎን ስፋት እንዲኖረው ተደርጎ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
ጥር 13፣ 2017
የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ የመንገድ ግንባታ በተያዘው ዓመት ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባል ተባለ፡፡
የግንባታ ሂደቱ 25 በመቶ የደረሰው ይህ የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ መንገድ 1.4 ቢሊየን ብር ከመንግስት በኩል እንደተመደበለት ሰምተናል፡፡
መንገዱ 6 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 60 ሜትር የጎን ስፋት እንዲኖረው ተደርጎ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
Comments