የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ የመንገድ ግንባታ በተያዘው ዓመት ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባል ተባለ
TRACK

የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ የመንገድ ግንባታ በተያዘው ዓመት ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባል ተባለ

Avatar

ጥር 13፣ 2017

የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ የመንገድ ግንባታ በተያዘው ዓመት ተጠናቆ ወደ ስራ ይገባል ተባለ፡፡

የግንባታ ሂደቱ 25 በመቶ የደረሰው ይህ የቦሌ አራብሳ የአይሲቲ ፓርክ መንገድ 1.4 ቢሊየን ብር ከመንግስት በኩል እንደተመደበለት ሰምተናል፡፡

መንገዱ 6 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 60 ሜትር የጎን ስፋት እንዲኖረው ተደርጎ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡

Comments

Avatar