በግብርናው ዘርፍ መሰማራት የሚፈልጉ ባለሃብቶች በመሬት አቅርቦት እየተቸገሩ ነው ተባለ
TRACK

በግብርናው ዘርፍ መሰማራት የሚፈልጉ ባለሃብቶች በመሬት አቅርቦት እየተቸገሩ ነው ተባለ

Avatar

ሐምሌ 20፣2015

በግብርናው ዘርፍ መሰማራት የሚፈልጉ ባለሃብቶች በመሬት አቅርቦት እየተቸገሩ ነው ተባለ።

መንግስት በበኩሉ ቅሬታው በተወሰነ መልኩ እውነትነት ቢኖረውም እስከ አሁን መሬት ከወሰዱ 5200 ባለሃብቶች ወደ ስራ የገቡት ግማሽ እንኳን አይሆኑም ብሏል፡፡

ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar