ጥቅምት 21፣2016
በኢትዮጵያ በሶስት ዓይነት ጀርሞች የተበከሉ ምግቦችን በመመገብ ብቻ ሀገሪቱ በዓመት 723 ሚሊዮን ዶላር እንደምታጣ ጥናት አሳየ፡፡
እጅን ባለመታጠብ ፣ አብስሎ ባለመመገብ እና በመሳሰሉት ምክንያት በጀርም የተበከለ ስጋ ከሚመገቡ ሰዎች በዓመት 400,000 ሰዎች ይታመማሉ ፣ 190 ሰው ደግሞ እንደሚሞት ከሰሞኑ በአለም አቀፉ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት (ILRL)ይፋ የሆነ ጥናት አሳይቷል።
ንጋቱ ሙሉ
ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments