የህዳሴ ግድብ  ግንባታ ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ
TRACK

የህዳሴ ግድብ ግንባታ ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ

Avatar

መጋቢት 30፣2016

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ምንም አንኳን ሊጠናቀቅ ቢቃረብም ስለ ግድቡ በዓለም መድረክ መሟገቱ ግን አሁንም መቀጠል አለበት ተባለ፡፡

ለዚህም በተለይ በውጪ ሀገር ያሉ ኢትዮጲያዊያን ድመጻቸውን አንዲያሰሙ ተጠይቀዋል፡፡

የማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ህዳሴ_ግድብ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar