ጥር 17፣2016
በመጭዎቹ ሁለት ወራት አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ከ 6.6 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን መለየቱን መንግስት ተናገረ፡፡
ከመካከላቸው 4 ሚሊዮኑ በአማራ፣ ትግራይና አፋር ክልል የሚገኙ መሆናቸውን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ተናግሯል፡፡
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የምግብ_ድጋፍ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments