የቀድሞው የደቡብ ክልል ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ክፍፍል አድርጓል ተባለ
TRACK

የቀድሞው የደቡብ ክልል ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ክፍፍል አድርጓል ተባለ

Avatar

ጥር 16፣2016

የቀድሞው የደቡብ ክልል በአራት ክልሎች እንደ አዲስ መደራጀቱን ተከትሎ እንደ ተሽከርካሪ፣ የመሳሰሉ ተንቀሳቃሽ ንብረቶች ክፍፍል አድርጓል ተባለ፡፡

አሁን የሚቀረው እንደ ህንፃና መሰል ቋሚ ንብረቶች መሆኑንን ሰምተናል፡፡

ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በፋሲካ ሙሉወርቅ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የሀብት_ክፍፍል #ደቡብ_ክልል #ሀዋሳ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar