በወልቂጤ ከተማ እና በዙሪያው ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር አሁን ላይ እየተሻሻለ መጥቷል ሲል ክልሉ ለሸገር ተናግሯል
TRACK

በወልቂጤ ከተማ እና በዙሪያው ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግር አሁን ላይ እየተሻሻለ መጥቷል ሲል ክልሉ ለሸገር ተናግሯል

Avatar

እንደ አዲስ በተዋቀረው ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች አለመረጋጋትና ሁከቶች እየተከሰቱ እንደሆነ ይሰማል፡፡

ክልሉ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች እንዲከስሙ በብርቱ እየሰራሁ ነው፤ በወልቂጤ ከተማ እና በዙሪያው ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግርም አሁን ላይ እየተሻሻለ መጥቷል ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡

ማንያዘዋል ጌታሁን ያናዳውን በያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ማዕከላዊ_ኢትዮጵያ #ወልቂጤ_ከተማ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar