እንደ አዲስ በተዋቀረው ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች አለመረጋጋትና ሁከቶች እየተከሰቱ እንደሆነ ይሰማል፡፡
ክልሉ ግጭቶችና አለመረጋጋቶች እንዲከስሙ በብርቱ እየሰራሁ ነው፤ በወልቂጤ ከተማ እና በዙሪያው ተከስቶ የነበረው የፀጥታ ችግርም አሁን ላይ እየተሻሻለ መጥቷል ሲል ለሸገር ተናግሯል፡፡
ማንያዘዋል ጌታሁን ያናዳውን በያሬድ እንዳሻው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ማዕከላዊ_ኢትዮጵያ #ወልቂጤ_ከተማ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments