የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር ከሌሎች አገራት አንፃር ሲታይ ከፍተኛ፣ መካከለኛ ወይስ ዝቅተኛ?
TRACK

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር ከሌሎች አገራት አንፃር ሲታይ ከፍተኛ፣ መካከለኛ ወይስ ዝቅተኛ?

Avatar

ግንቦት 17/2018

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡

ከመካከሉ ከ33 ቢሊዮን ዶላር በላዩ የውጭ እዳ ሲሆን 18.3 ቢሊዮን ዶላሩ ደግሞ ከሃገር ውስጥ የተወሰደ ብድር ነው፡፡

ለመሆኑ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር ከሌሎች አገራት አንፃር ሲታይ ከፍተኛ ፣ መካከለኛ ወይስ ዝቅተኛ ?

ሀገሪቱ አሁን ያለችበት የኢኮኖሚ አቅምስ ያለባትን እዳ ለመክፈል የሚያስችላት ይሆን?

Comments

Avatar