የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ስምምነቱ ምን ምን እድሎች ይኖሩት ይሆን
TRACK

የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ስምምነቱ ምን ምን እድሎች ይኖሩት ይሆን

Avatar

ጥቅምት 10 2018

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉር የንግድ ቀጠና ስምምነት ማድረግ ተከትሎ ለሶስት የአፍሪካ ሀገራት የተለያዩ ምርቶች ልካለች፡፡

በዚህም የመጀመሪያውን ጭነት ወደ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ እና ሶማሊያ ስጋ አትክልትና ፍራፍሬ እንዲሁም ቡና የጥራጥሬና የቅባት እህሎችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ እና በየብስ ትራንስፖርት አማካኝነት ልካለች፡፡

ኢትዮጵያ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ከአሜሪካ ነፃ የንግድ ስምምነት አጎአ ታግዳ ቆይታለች፡፡

ለመሆኑ ከአጎአ የንግድ እድል ለታገደችው ኢትዮጵያ የአፍሪካ አህጉር ነጻ የንግድ ስምምነቱ ምን ምን እድሎች ይኖሩት ይሆን ስንል የኢኮኖሚ ባለሞያና አማካሪ የሆኑትን አቶ ዳዊት ተሻለ ጠይቀናል፡፡

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..

ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
👇👇👇

🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/
🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478
🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm
💬WhatsApp ፡ https://tinyurl.com/ycxjmm3s
🐦X : https://x.com/shegerfm?s=2

Comments

Avatar