የካቲት 18፣2016
በፍልሰተኞች ጉዳይ የሚመክረው የምስራቅ እና የአፍሪካ ቀንድ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ፡፡
11 አባል ሀገሮች በያዘው የፍልሰተኞች አስተዳደር ጉባኤ ላይ የኤርትራ እና የሶማሊያ ተወካዮች አልተገኙም ተብሏል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ፍልሰተኞች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments