ነሀሴ 19 2017
በዚህ ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል አንደኛው ከክልል መጥተው የአዲስ አበባን የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት የነበረውን ወረፋ ይመለከታል፡፡
መሸኛቸውን ይዘው የአዲስ አበባ ነዋሪ ሆነናል መታወቂያ ስጡን ያሉ ሰዎች ቁጥር 52,000 ደርሶ ነበር፡፡
ዛሬስ ጠያቂዎቹ መታወቂያ አገኙ ወይስ ጥያቄያቸው ውድቅ ሆነ?
ነሀሴ 19 2017
በዚህ ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል አንደኛው ከክልል መጥተው የአዲስ አበባን የነዋሪነት መታወቂያ ለማግኘት የነበረውን ወረፋ ይመለከታል፡፡
መሸኛቸውን ይዘው የአዲስ አበባ ነዋሪ ሆነናል መታወቂያ ስጡን ያሉ ሰዎች ቁጥር 52,000 ደርሶ ነበር፡፡
ዛሬስ ጠያቂዎቹ መታወቂያ አገኙ ወይስ ጥያቄያቸው ውድቅ ሆነ?
Comments