በዚህ ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና የሂሳብና የኦዲት ባለሞያዎች አለመግባባት ይገኝበታል
TRACK

በዚህ ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና የሂሳብና የኦዲት ባለሞያዎች አለመግባባት ይገኝበታል

Avatar

ነሀሴ 15 2017

በዚህ ዓመት ከነገርናችሁ ወሬዎች መካከል የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ እና የሂሳብና የኦዲት ባለሞያዎች አለመግባባት ይገኝበታል፡፡

የገቢዎች ቢሮ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ አሳጥተውናል ይቀጡልኝ ሲል 824 የሂሳብና ኦዲት ባለሞያዎችን ለሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ጥያቄ አቅርቦ ነበር፡፡

ባለሞያዎቹ እንዲህ የተባልነው ባልተሰጠ ስልጣንና ማጣራት ነው፣ ስማችንም ጠፍቶብናን ማለታቸው ይታወሳል፡፡

ጉዳዩ ከምን ደረሰ ይሆን ስንል ጠይቀናል፡፡

ምንታምር ፀጋው

Comments

Avatar