ኢትዮ ቴሌኮም ወደ  የአፍሪካ ሀገሮች ገበያ ውስጥ ለመግባት እቅዴንና ቅድመ ዝግጅቶቼን አጠናቅቄአለሁ አለ
TRACK

ኢትዮ ቴሌኮም ወደ የአፍሪካ ሀገሮች ገበያ ውስጥ ለመግባት እቅዴንና ቅድመ ዝግጅቶቼን አጠናቅቄአለሁ አለ

Avatar

ነሀሴ 20 2017

ኢትዮ ቴሌኮም ከኢትዮዽያ ገበያ ወጥቼ ወደ ሌሎች የአፍሪካ ሀገሮች ገበያ ውስጥ ለመግባት እቅዴንና ቅድመ ዝግጅቶቼን አጠናቅቄአለሁ አለ።

ኩባንያው በሀገር ውስጥ የዲጅታል አገልግሎት ከመስጠት አልፌ ከኢትዮጵያ ተሻግሬ በአፍሪካና ሌሎች ሀገሮችም ገበያ ለመግባት አቅጃለሁ ብሏል።

ይህን ለማድረግም ቅድመ ዝግጅቶችን አጠናቅቄያለሁ ማለቱ ተሰምቷል፡፡

ኩባንያው ወደ ሌላ ሀገር ገበያ የምሄደው ገበያውን ለመቀራመት ሳይሆን የዲጅታል መፍትሔዎች ላይ አተኩሬ በምሄድባቸው ሐገሮች መፍትሄ ለማቀበልና ገቢን ለማሳደግ አልሜ ነው ብሏል።

Comments

Avatar