ነሀሴ 20 2017
የኢትዮጵያ የስኳር ፍጆታ ሸፍነው ለአለም ገበያ ያቀርባሉ ተብለው ከፍተኛ ሃብት ከፈሰሰባቸው ፋብሪካዎች መካከል ስራ አቆመው የተዘጉ አሉ፡፡
በምርት ላይ ያሉትም ቢሆን የሀገር ቤት ገበያውን ፍላጎት ማሟላት ስላልቻሉ ስኳር አሁንም ከውጪ ማስገባታችንን ቀጥለናል፡፡
ፋብሪካዎቹ ያለባቸውን ችግር በጥናት በመለየት መፍትሔ የማበጀት ስራ ተጀምሮ ነበር፡፡
የተወሰኑትን ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዘዋወር የተጀመረው ስራ የት ደረሰ?
Comments