ጳጉሜ 1 2017
በ2018 የትምህርት ዘመን የምዝገባ ወቅት ተማሪዎች ሲመዘገቡ የልደት ካርድ ማምጣት ግዴታ ሆኖባቸዋል፡፡
በወቅቱ ተማሪው የተጠየቀውን መረጃ ማምጣት ካልቻለ እጣ ፈንታው ምን ሊሆን ይችላል? ስንል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮን ጠይቀናል፡፡
ጳጉሜ 1 2017
በ2018 የትምህርት ዘመን የምዝገባ ወቅት ተማሪዎች ሲመዘገቡ የልደት ካርድ ማምጣት ግዴታ ሆኖባቸዋል፡፡
በወቅቱ ተማሪው የተጠየቀውን መረጃ ማምጣት ካልቻለ እጣ ፈንታው ምን ሊሆን ይችላል? ስንል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮን ጠይቀናል፡፡
Comments